፫ኛው ዙር የሐዊረ ሕይወት
ሐዊረ ሕይወት
ሐዊረ ሕይወት ወይም የሕይወት ጉዞ ፥ መንፈሳዊ ሕይወት ለማጠንከር ምእመናንን በማሳተፍ ወደ ቅዱሳት መካናት የሚደረግ ጉዞ እና መርሐ ግብር ነው። በመርሐ ግብሩ ትምህርተ ወንጌል ፣ በመንፈሳዊ ሕይወት ዙሪያ ውይይት፣ ለጥያቄዎ መልስ፣ እና መዝሙር የተካተቱ ሲሆን ከዕለት ዕለት ሥራና ከዓለም ውጣ ውረድ ራቅ ብለው ፤ ከሚጎበኙት አዲስ ቦታ ህሊናን እያዝናኑ ፤ ከቦታው በረከት እየተቀበሉ ታድሰው የሚመለሱበት ነው።
፫ኛው ዙር የሐዊረ ሕይወት (የሕይወት ጉዞ)
በማኀበረ ቅዱሳን የዲሲና ቨርጂኒያ ን/ማዕከላት ያዘጋጁት ፫ኛ ዙር የሐዊረ ሕይወት መርሐግብር 
ቀን/ዕለት:   መስከረም 10, 2011 (September 21, 2019)  
መዳረሻ፡  ምዕራፈ ቅዱሳን ቅድስት አርሴማ ገዳም  

በመርሐግብሩ ላይ ጥያቄ ካላችሁ በስልክ ቁጥር፡ (571) 445-0692 ልትደውሉልን እንዲሁም በኢሜል፡ dc@eotcmk.org or virginia@eotcmk.org ልትጽፉልን ትችላላችሁ።
በመርሐ ግብሩ እንዲጠየቅላችሁ የምትፈልጉት ጥያቄ ካለ ይህንን ፎርም ይሙሉ 
ጥያቄ ማሰባሰቢያ ቅጽ
ተጋባዥ መምህራንና መዘምራን

፫ኛው ዙር የሐዊረ ህይወት የቲኬት ዋጋ
- ለታዳጊዎች ዕድሜ ከ 2 – 15 ዓመት እና የመኪና ወንበር የሚያዝላቸው ህፃናት – $35
 - የአዋቂዎች የቲኬት ዋጋ – $55
 - +++ የቲኬት ዋጋው የመጓጓዣ/ትራንስፖርቴሽን፤ የቁርስና ምሳን ዋጋ ይጨምራል
 
ቲኬት ለመግዛት
በአሜሪካ ማዕከል የዲሲና ቨርጂኒያ ንዑስ ማዕከላት የሦስተኛው ዙር ሐዊረ ሕይወት!
ቅዳሜ መስከረም ፲ ቀን ፳፻፲፩ ዓ.ም (Saturday September 21, 2019)
ሐዊረ ሕይወትን በተመለከተ ጥያቄ/አስተያየት
የአዘጋጅ ኮሚቴ: Phone: 571-445-0692 
Email: dc@eotcmk.org / virginia@eotcmk.org 
የጉዞ መነሻ ቦታ ቲኬቱን በሚገዙበት ግዜ እባኮትን የሚቀርቦትን የመነሻ ቦታ ይምረጡ
- ኆኅተ ምስራቅ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን
6509 Riggs Road, Hyattsville, MD 20782 -  ርዕሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም 
1350 Buchanan St. NW, Washington DC - ምስራቀ ጸሐይ ቅዱስ ተክለ ሃይማኖት
708 Montgomery St. Alexandria, Virginia, 22314 - ደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል
1001 Ruritan Cr, Sterling , VA 20164 - እንዲሁም ወደፊት በምናሳውቃቸው ቦታዎች ይሆናል።
 



